Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:143 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

143 ብዙ ችግርና ጭንቀት ደርሶብኛል፤ ትእዛዞችህ ግን ደስታን ይሰጡኛል።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

143 መከራና ሥቃይ ደርሶብኛል፤ ነገር ግን ትእዛዝህ ደስታዬ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

143 መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:143
11 Referências Cruzadas  

ከእርሱ ትእዛዞች አልወጣሁም፤ ቃሉንም በልቤ ውስጥ ጠብቄአለሁ።


የሞት አደጋ ዙሪያዬን ከበበኝ፤ የመቃብር አስፈሪ ሁኔታ አሠቀቀኝ፤ በችግርና በሐዘን ተሸነፍኩ።


እግዚአብሔር ሆይ! ሥቃዬ እጅግ ከባድ ስለ ሆነ በተስፋ ቃልህ መሠረት በሕይወት አኑረኝ።


በሕግህ ደስ ይለኛል፤ ቃልህንም አልረሳም።


በትእዛዞችህ የምደሰተው እነርሱን ስለምወዳቸው ነው።


በሕግህ ደስ ስለሚለኝ ሕያው ሆኜ ለመኖር እችል ዘንድ ርኅራኄ አድርግልኝ።


እግዚአብሔር ሆይ! ከጥልቅ ሐዘን የተነሣ ወደ አንተ እጮኻለሁ።


ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ “የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግና ሥራውንም መፈጸም ነው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios