Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 107:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ምግብ ስላስጠላቸው፥ ለመሞት ተቃርበው ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ሰውነታቸው የምግብ ዐይነት ሁሉ ተጸየፈች፤ ወደ ሞትም ደጆች ቀረቡ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ሰውነታቸው መብልን ሁሉ ተጸየፈች፥ ወደ ሞትም ደጆች ቀረቡ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 107:18
5 Referências Cruzadas  

የሞትን በሮች እንድታይ ተደርገሃልን? የድቅድቅ ጨለማንስ መዝጊያ አይተሃልን?


ብዙ መከራ ስለ ደረሰብኝ ለመሞት ተቃርቤአለሁ።


እግዚአብሔር ሆይ! ምሕረትን አድርግልኝ! ጠላቶቼ የሚያደርሱብኝን መከራ ተመልከት! ከሞትም አድነኝ።


እኔ ገና በመካከለኛ ዕድሜዬ ሳለሁ የመኖር ዕድል ተነፍጎኝ ወደ ሙታን ዓለም የምወርድ መስሎኝ ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios