መዝሙር 106:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 የእግዚአብሔር ሕዝቦች የአሕዛብን ጣዖቶች አመለኩ፤ ይህም ለጥፋታቸው ምክንያት ሆነ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ጣዖቶቻቸውንም አመለኩ፤ ይህም ወጥመድ ሆነባቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ለጣዖቶቻቸውም ተገዙ፥ ወጥመድም ሆኑባቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 በዚያም ራብተኞችን አስቀመጠ፥ የሚኖሩባቸውንም ከተሞች ሠሩ። Ver Capítulo |