Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 27:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 በግልጽ የሚነገር ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 የተገለጠ ዘለፋ፣ ከተደበቀ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ግልጽ ተግሣጽ ከተሰወረ ፍቅር ይሻላል።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 27:5
5 Referências Cruzadas  

ሰውን ከማቈላመጥ ይልቅ እየመከረ የሚገሥጸውን ሰው በመጨረሻ ያመሰግነዋል።


“ወንድምህን በልብህ አትጥላው፤ በእርሱ ምክንያት ኃጢአት እንዳይሆንብህ ገሥጸው።


“ወንድምህ ቢበድልህ አንተና እርሱ ብቻችሁን ሆናችሁ በደሉን ንገረው፤ ቢሰማህ እንደገና ወንድምህ እንዲሆን ታደርገዋለህ፤


የእነርሱ አድራጎት ከወንጌል እውነት ጋር አለመስማማቱን ባየሁ ጊዜ ጴጥሮስን “አንተ አይሁዳዊ ሆነህ ሳለ በአይሁድ ሥርዓት ሳይሆን በአሕዛብ ሥርዓት ትኖር ነበር። ታዲያ፥ አሕዛብ በአይሁድ ሥርዓት እንዲኖሩ ለምን ታስገድዳቸዋለህ?” ስል በሁሉም ፊት ተቃወምኩት።


ሌሎች እንዲፈሩ ኃጢአት የሚሠሩትን በሰዎች ሁሉ ፊት ገሥጽ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios