Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 22:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያኖሩትን የወሰን ምልክት አትለውጥ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የቀድሞ አባቶችህ ያስቀመጡትን፣ የጥንቱን የወሰን ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፋልስ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን ድንበር አታፍርስ።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 22:28
5 Referências Cruzadas  

“ክፉ ሰዎች ድንበር ያፈርሳሉ። በጎችንም እየሰረቁ ያሰማራሉ።


የቈየውን የወሰን ምልክት አትለውጥ፤ እንዲሁም አባትና እናት የሌላቸውን ልጆች መሬት አትቀማ፤


እንደ ዐመፀኛ ሰው የጻድቁን ሰው ቤት ለመዝረፍ አትሸምቅ፤ መኖሪያውንም አትውረር።


“እግዚአብሔር አምላክህ ርስት አድርጎ በሚሰጥህ ምድር ለአንተ በተሰጠው ድርሻና በጐረቤትህ መካከል በቀድሞ ትውልድ የተተከለውን የድንበር ምልክት አታፍርስ።


“ ‘የጐረቤቱን ድንበር የሚያፈርስ ሁሉ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይበሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios