Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 22:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

26 የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 22:26
4 Referências Cruzadas  

የማታውቀውን ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ ብትሆን፥ በችግር ላይ ትወድቃለህ፤ ዋስ መሆን ቢቀርብህ ግን የተሻለ ነው።


ማስተዋል የጐደለው ሰው ለሌላ ሰው ዋስ ይሆናል፤ ራሱንም ተያዥ አድርጎ ይሰጣል።


ማንም ሰው ለእንግዳ ሰው ከተዋሰ ልብሱን ውሰድ፤ ለማይታወቅ ሰው መያዣ እንዲሆን አንተ ዘንድ አስቀምጠው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios