Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ምሳሌ 22:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 የእርሱን ጠባይ ከተማርክ አትላቀቅም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 አለዚያ መንገዱን ትማራለህ፤ ራስህም ትጠመድበታለህ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 መንገዱን ተምረህ፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳታገኝህ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 መንገዱን እንዳትማር፥ ለነፍስህም ወጥመድ እንዳያገኝህ።

Ver Capítulo Cópia de




ምሳሌ 22:25
5 Referências Cruzadas  

እንዲያውም ከእነርሱ ጋር ተደባልቀው የኑሮ ሥርዓታቸውን ተከተሉ።


ከጥበበኞች የሚወዳጅ ጥበበኛ ይሆናል። ማስተዋል ከጐደላቸው ሰዎች ጋር ጓደኛ የሚሆን ግን ይጐዳል።


ክፉ ሰዎች በሚሄዱበት መንገድ አትሂድ፤ ምሳሌነታቸውንም አትከተል።


አትታለሉ፤ “መጥፎ ጓደኛ ጥሩውን ጠባይ ያበላሻል።”


ጣዖቶቻቸውን በእሳት አቃጥል፤ በእነርሱ ላይ የተለበጠውን ብር ወይም ወርቅ የራስህ ንብረት አድርገህ ለመውሰድ ልብህ አይመኝ፤ ይህን ብታደርግ ወጥመድ ይሆንብሃል፤ እግዚአብሔርም አምልኮ ጣዖትን ስለሚጠላ ብርቱ ጥፋትን ያስከትልብሃል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios