ምሳሌ 18:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ሰው በሚናገረው የንግግር ውጤት በመርካት ተደስቶ ይኖራል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ሰው በአንደበቱ ፍሬ ሆዱ ይጠግባል፤ በከንፈሩም ምርት ይረካል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 የሰው ሆድ ከአፉ ፍሬ ይሞላል፥ ከንፈሩም ከሚያፈራው ይጠግባል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ሰው ሆዱን ከአፉ ፍሬ ይሞላል፥ ከከንፈሩም ፍሬ ይጠግባል። Ver Capítulo |