Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 7:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 አንድ ተባት ፍየል ለኃጢአት መሥዋዕት

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ ተባዕት የፍየል ጠቦት፣

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ለኃጢአትም መሥዋዕትም አንድ አውራ ፍየል፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ለኀ​ጢ​አ​ትም መሥ​ዋ​ዕት አንድ አውራ ፍየል፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ለኃጢአትም መሥዋዕትም አንድ አውራ ፍየል፤ ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 7:16
3 Referências Cruzadas  

ኃጢአት መሥራቱን እንዳወቀ ወዲያውኑ ምንም ነውር የሌለበትን ተባዕት ፍየል የኃጢአት ስርየት መሥዋዕት አድርጎ ያምጣ።


ካህኑ የእንስሳውን ደም በጣቱ እያጠቀሰ በሚቃጠል መሥዋዕት መሠዊያው አራት ማእዘን ላይ በሚገኙ ጒጦች ላይ ያኑር፤ ከዚህ የተረፈውንም በሚቃጠል መሥዋዕት በመሠዊያው ሥር ያፍስሰው።


ለሚቃጠል መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ አንድ ዓመት የሆነው ጠቦት፥


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios