Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 33:44 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ከኦቦት ተነሥተው በመጓዝ፥ በሞአብ ዳርቻ ባለው በዓባሪም ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 ከአቦት ተነሥተው በሞዓብ ዳርቻ በምትገኘው በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 ከአቦትም ተጉዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

44 ከአ​ቦ​ትም ተጕ​ዘው በሞ​ዓብ ዳርቻ ባለው በጋይ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

44 ከአቦትም ተጕዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በጋይ ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 33:44
4 Referências Cruzadas  

እስራኤላውያን ጒዞአቸውን ቀጥለው በኦቦት ሰፈሩ፤


ያንንም ስፍራ ከለቀቁ በኋላ ከሞአባውያን ግዛት በስተ ምሥራቅ ባለው በረሓ ውስጥ በተለይ “ዐባሪም” ተብሎ በሚጠራው ቦታ ሰፈሩ።


ከፉኖን ተነሥተው በመጓዝ በኦቦት ሰፈሩ።


ከዓባሪም ተነሥተው በመጓዝ በዲቦንጋድ ሰፈሩ፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios