Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 33:41 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

41 ከሖር ተራራ ተነሥተው በመጓዝ በጸልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተነሥተው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተጉዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

41 እነ​ር​ሱም ከሖር ተራራ ተጕ​ዘው በሴ​ል​ሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

41 እነርሱም ከሖር ተራራ ተጕዘው በሴልሞና ሰፈሩ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 33:41
3 Referências Cruzadas  

እስራኤላውያን በኤዶም ግዛት ዙሪያ ለመሄድ አስበው ከሖር ተራራ ተነሥተው ወደ ቀይ ባሕር በሚወስደው መንገድ ተጓዙ፤ ነገር ግን በመንገድ ሳሉ የሕዝቡ ትዕግሥት አለቀ፤


በደቡብ ከነዓን በምትገኘው በዐራድ አገር የሚኖረው ከነዓናዊው የዐራድ ንጉሥ እስራኤላውያን መምጣታቸውን ሰማ።


ከጸልሞና ተነሥተው በመጓዝ በፉኖን ሰፈሩ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios