Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘኍል 10:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 የስምዖን ነገድ መሪ የጹሪሻዳይ ልጅ ሸሉሚኤል ነበር፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 የስምዖን ነገድ ሰራዊት አለቃም የሱሪሰዳይ ልጅ ሰለሚኤል ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 በስምዖንም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሱሪሰዳይ ልጅ ሰለሚኤል አለቃ ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 በስ​ም​ዖ​ንም ልጆች ነገድ ሠራ​ዊት ላይ የሲ​ሩ​ሳዴ ልጅ ሰላ​ም​ያል አለቃ ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 በስምዖንም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሱሪሰዳይ ልጅ ሰለሚኤል አለቃ ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘኍል 10:19
4 Referências Cruzadas  

ከስምዖን የጹሪሻዳይ ልጅ ሸሉሚኤል


ቀጥሎም በሮቤል ነገድ ቡድን ሰንደቅ ዓላማ ሥር የሚገኙት በሸዴኡር ልጅ በኤሊጹር መሪነት የቡድን ተራቸውን ጠብቀው ተጓዙ፤


የጋድ ነገድ መሪ የደዑኤል ልጅ ኤልያሳፍ ነበር።


በአምስተኛው ቀን መባውን ያቀረበው ከስምዖን ነገድ የጹሪሻዳይ ልጅ ሸሉሚኤል ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios