Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 15:35 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

35 ከዚያ በኋላ፥ ኢየሱስ ሕዝቡ በመሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

35 እርሱም ሕዝቡን መሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዛቸው፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 ሕዝቡን መሬት ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

35 ሕዝቡም በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

35 ሕዝቡም በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 15:35
6 Referências Cruzadas  

ኢየሱስም “ስንት እንጀራ አላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው። እነርሱም “ሰባት እንጀራና ጥቂት ትናንሽ ዓሣዎች አሉን” አሉት።


ሰባቱን እንጀራና ዓሣውንም አንሥቶ የምስጋና ጸሎት አደረገ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ ዐደሉ።


ኢየሱስም “ሰዎቹ እንዲቀመጡ አድርጉአቸው” አለ። በዚያ ቦታ ብዙ ሣር ነበረ፤ ሰዎቹም ተቀመጡ፤ ቊጥራቸውም አምስት ሺህ የሚያኽል ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios