Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማርቆስ 10:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ከዚህ በኋላ ሕፃናቱን ዐቀፋቸውና እጁን ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo Cópia de




ማርቆስ 10:16
8 Referências Cruzadas  

እንደ እረኛ ለመንጋው እንክብካቤ ያደርጋል፤ ግልገሎቹን በአንድነት ይሰበስባል፤ በእጆቹም ዐቅፎ ይወስዳቸዋል፤ እናቶቻቸውንም በርኅራኄ ይመራቸዋል።


እነርሱ በመብላት ላይ ሳሉ ኢየሱስ ኅብስት አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ “እንካችሁ፥ ይህ ሥጋዬ ነው” ብሎ ሰጣቸው።


አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦


“እግዚአብሔር ከተሞችህንና እርሻዎችህን ይባርካል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios