Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 20:40 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

40 ከዚያም ወዲህ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

40 ከዚህ በኋላ አንድ ሰው እንኳ ሊጠይቀው አልደፈረም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

40 ከዚያም ወዲህ ምንም ሊጠይቁት አልደፈሩም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

40 ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠ​ይ​ቀው የደ​ፈረ ማንም የለም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

40 ወደ ፊትም አንድ ነገር ስንኳ ሊጠይቁት አልደፈሩም።

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 20:40
5 Referências Cruzadas  

ሆኖም ጠቢብ ነኝ ብሎ እንዳይመጣ ሞኝነቱን በመግለጥ መልስለት።


በዚህ አንድ ቃል እንኳ ሊመልስለት የቻለ ማንም ሰው አልነበረም፤ ከዚያን ቀን ጀምሮም ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም አልነበረም።


ኢየሱስም የሕግ መምህሩ በጥበብና በማስተዋል እንደ መለሰ አይቶ፥ “አንተስ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም፤” አለው። ከዚህ በኋላ ለኢየሱስ ጥያቄ ሊያቀርብለት የደፈረ ማንም የለም።


እነርሱ ግን ምንም መልስ መስጠት አልቻሉም።


ከሕግ መምህራንም አንዳንዶቹ “መምህር ሆይ! መልካም ተናገርክ!” አሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios