Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 11:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 11:3
7 Referências Cruzadas  

ሰውን ከማታለልና ሐሰት ከመናገር ጠብቀኝ፤ የሚያስፈልገኝን ያኽል ምግብ ስጠኝ እንጂ ሀብታም ወይም ድኻ አታድርገኝ።


በከፍተኛ ቦታ ላይ ይኖራሉ። ከለላቸውም እንደ ቋጥኝ ምሽግ ይሆናል ምግባቸውንም በጊዜው ያገኛሉ፤ የሚጠጡትንም ውሃ አያጡም።


የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን።


ነገ ለራሱ ይጨነቃል፤ ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።”


በቤርያ ያሉት አይሁድ በተሰሎንቄ ካሉት ይልቅ ቅን አመለካከት ያላቸው ስለ ነበሩ ቃሉን በታላቅ ደስታ ተቀበሉ፤ የቃሉንም እውነተኛነት ለማረጋገጥ በየቀኑ ቅዱሳት መጻሕፍትን ይመረምሩ ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios