Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘሌዋውያን 24:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 የእግዚአብሔር ፈቃድ እስኪገለጥላቸው ድረስ በቊጥጥር ሥር አዋሉት።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 የእግዚአብሔር ፈቃድም ግልጽ እስኪሆንላቸው ድረስ በግዞት አኖሩት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ጌታም ፍርዱን እስኪያሳውቃቸው ድረስ በእስር ቤት አኖሩት።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትእ​ዛዝ እስ​ኪ​ፈ​ር​ዱ​በት ድረስ በግ​ዞት አኖ​ሩት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ከእግዚአብሔርም አፍ ስለ እርሱ ፍርድ እስኪወጣላቸው ድረስ በግዞት አኖሩት።

Ver Capítulo Cópia de




ዘሌዋውያን 24:12
7 Referências Cruzadas  

በዚህ ዐይነት ብትሠራና ይህም የእግዚአብሔር ፈቃድ ቢሆን ራስህን በከንቱ አታደክምም፤ ሕዝቡም በቀላሉ ጉዳዩ እየተፈጸመለት ወደየቤቱ ይሄዳል።”


እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፤


በእርሱ ላይ የሚወሰደው እርምጃ ግልጥ ሆኖ ስላልተገኘ ለጊዜው በዘብ ተጠብቆ እንዲቈይ ተደረገ፤


ሙሴም የእነርሱን አቤቱታ ወደ እግዚአብሔር አቀረበ፤


ሙሴም “ከእግዚአብሔር መመሪያ እስክቀበል ድረስ ጠብቁ” አላቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios