Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘሌዋውያን 2:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ኅብስቱንም ቈራርሰህ በእርሱ ላይ የወይራ ዘይት ታፈስበትና የእህል መባ አድርገህ ታቀርበዋለህ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ቈራርሰህ ዘይት አፍስስበት፤ ይህ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ቈራርሰህም ዘይት ታፈስበታለህ፤ የእህል ቁርባን ነው።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ቈር​ሰ​ህም ዘይት ታፈ​ስ​ስ​በ​ታ​ለህ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

6 ቈርሰህም ዘይት ታፈስስበታለህ፤ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo Cópia de




ዘሌዋውያን 2:6
6 Referências Cruzadas  

ከዚያ በኋላ ያ ሰው የዚያን እንስሳ ቆዳ ይግፈፍ፤ ብልቱንም በየዐይነቱ ይቈራርጠው፤


መባው በምጣድ የተጋገረ ኅብስት ከሆነ እርሾ ሳይነካው የወይራ ዘይት ተጨምሮበት ከላመ ዱቄት የተዘጋጀ ይሁን፤


መባው በመጥበሻ የተጋገረ ቂጣ ከሆነ የወይራ ዘይት ተጨምሮበት ከተለወሰ የላመ ዱቄት የተዘጋጀ ይሁን።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios