Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 5:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ከራብ ጽናት የተነሣ ቆዳችን እንደ ምድጃ ጠቈረ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ቈዳችን እንደ ምድጃ ጠቍሯል፤ በራብም ተቃጥሏል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከራብ የተ​ነሣ ሰው​ነ​ታ​ችን ጠወ​ለገ፤ ቍር​በ​ታ​ች​ንም እንደ ምድጃ ጠቈረ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከሚያቃጥል ከራብ ትኩሳት የተነሣ ቁርበታችን እንደ ምድጃ ጠቈረ።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 5:10
4 Referências Cruzadas  

ቆዳዬ ጠቊሮ ተገለፈፈ፤ ሰውነቴም በትኩሳት ተቃጠለ።


ጢስ በሚጤስበት ቤት ተሰቅሎ እንደ ተጨማደደ የወይን ጠጅ አቊማዳ ከጥቅም ውጪ ሆኜአለሁ፤ ይህም ሁሉ ሆኖ ሕግህን አልረሳሁም።


ሥጋዬንና ቆዳዬን አስረጀ፤ አጥንቶቼንም ሰባበረ።


አሁን ግን ፊታቸው እንደ ጥላሸት ስለ ጠቈረ፥ በየመንገዱ ወድቀው ሲገኙ የሚያውቃቸው የለም፤ እንደ እንጨት የደረቀ ቆዳቸው በአጥንታቸው ላይ ተጣብቆአል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios