Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሰቈቃወ 3:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 ቀስቱን ገትሮ ለፍላጾች ዒላማ አደረገኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻዎቹም ዒላማ አደረገኝ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ቀስ​ቱን ገተረ፤ ለፍ​ላ​ጻ​ውም እንደ ዒላማ አደ​ረ​ገኝ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

Ver Capítulo Cópia de




ሰቈቃወ 3:12
6 Referências Cruzadas  

ሁሉን የሚችል አምላክ በፍላጻዎቹ ወግቶኛል፤ መርዛቸውም በሰውነቴ ተሠራጭቶአል፤ የሚያስደነግጥ የእግዚአብሔር መቅሠፍት ዙሪያዬን ከቦኛል።


አንተ ሰዎችን በመቈጣጠር የምትከታተል አምላክ ሆይ፥ እኔ ኃጢአት በመሥራቴ አንተ ምን ተበደልክ? ስለምን ዒላማ አደረግኸኝ? ይህን ያኽል ከባድ ሸክም ሆንኩብህን?


በፍላጻዎችህ ወግተኸኛል፤ በብርቱ እጅህም መተኸኛል።


እንደ ጠላት ቀስቱን ገተረ፤ በቀኝ እጁ የያዘውን በእኛ ላይ አነጣጠረ፤ በኢየሩሳሌም ከተማ የምንመካባቸውን ሁሉ ገደለ፤ ቊጣውንም እንደ እሳት አቀጣጠለ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios