Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዮሐንስ 8:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ፈሪሳውያን “አንተ ስለ ራስህ ትመሰክራለህ፤ ምስክርነትህ እውነት አይደለም” አሉት።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ፈሪሳውያንም፣ “አንተ ስለ ራስህ ስለምትመሰክር ምስክርነትህ ተቀባይነት የለውም” አሉት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ፈሪሳውያንም “አንተ ስለ ራስህ ትመሰክራለህ፤ ምስክርነትህ እውነት አይደለም፤” አሉት።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም፥ “አንተ ስለ ራስህ ትመ​ሰ​ክ​ራ​ለህ፤ እን​ግ​ዲ​ያስ ምስ​ክ​ር​ነ​ትህ እው​ነት አይ​ደ​ለም” አሉት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 ፈሪሳውያንም፦ “አንተ ስለ ራስህ ትመሰክራለህ፤ ምስክርነትህ እውነት አይደለም” አሉት።

Ver Capítulo Cópia de




ዮሐንስ 8:13
2 Referências Cruzadas  

ፊቱንም እየሸፈኑ፥ “ማን ነው የመታህ? ነቢይ ከሆንክ እስቲ ዕወቅ!” ይሉት ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios