Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዮሐንስ 10:42 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 እዚያም ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 በዚያም ስፍራ ብዙዎች በኢየሱስ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 በዚያም ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 በዚ​ያም ብዙ ሰዎች አመ​ኑ​በት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 በዚያም ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Cópia de




ዮሐንስ 10:42
7 Referências Cruzadas  

ማርያምን ለማጽናናት መጥተው ከነበሩት አይሁድ ብዙዎቹ ያደረገውን አይተው በኢየሱስ አመኑ።


ሆኖም ከአይሁድ አለቆች እንኳ ብዙዎቹ በኢየሱስ አምነዋል፤ ነገር ግን ፈሪሳውያን ከምኲራብ እንዳያስወጡአቸው በመፍራት፥ በግልጥ አልመሰከሩለትም።


ኢየሱስ በፋሲካ በዓል ጊዜ በኢየሩሳሌም ሳለ ያደረጋቸውን ተአምራት በማየታቸው ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።


ሴትዮዋ “የሠራሁትን ነገር ሁሉ ነገረኝ” ብላ በመሰከረችው መሠረት ከዚያ ከተማ ብዙዎቹ የሰማርያ ሰዎች አመኑ።


በቃሉም ምክንያት ሌሎች ብዙ ሰዎችም በእርሱ አመኑ።


ሆኖም ከሕዝቡ ብዙዎቹ በእርሱ አመኑ፤ እንዲህም አሉ፦ “መሲሕ በሚመጣበትስ ጊዜ ይህ ሰው ካደረጋቸው ተአምራት የበለጠ ያደርጋልን?”


ኢየሱስ ይህን በተናገረ ጊዜ ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios