Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዮሐንስ 10:37 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆንኩ አትመኑኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 አባቴ የሚያደርገውን ባላደርግ አትመኑኝ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 እኔ የአባቴን ሥራ የማልሠራ ከሆነ አትመኑኝ፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 የአ​ባ​ቴን ሥራ ባል​ሠራ በእኔ አት​መኑ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 እኔ የአባቴን ሥራ ባላደርግ አንትመኑኝ፤

Ver Capítulo Cópia de




ዮሐንስ 10:37
7 Referências Cruzadas  

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “እኔ ነግሬአችኋለሁ፤ እናንተ ግን አታምኑም፤ በአባቴ ስም የምሠራው ሥራ ስለ እኔ ይመሰክራል።


ኢየሱስም “ከአብ ዘንድ ብዙ መልካም ሥራዎችን አሳየኋችሁ፤ ታዲያ፥ የምትወግሩኝ ከእነዚህ ስለየትኛው ሥራ ነው?” አላቸው።


እኔ በአብ እንዳለሁ፥ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? ለእናንተ የምናገረውን ቃል የምናገረው በራሴ ሥልጣን አይደለም፤ ነገር ግን ሥራውን ሁሉ የሚሠራው፥ በእኔ የሚኖረው አብ ነው።


ሌላ ሰው ያላደረገውን ሥራ በመካከላቸው ባላደርግ ኖሮ ኃጢአት ባልሆነባቸውም ነበር፤ አሁን ግን ይህን ሁሉ ካዩ በኋላ እኔንም አባቴንም ጠልተዋል።


“እኔ ስለ ራሴ ብመሰክር ምስክርነቴ እውነት አይደለም።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios