Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢሳይያስ 39:5 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ኢሳይያስም ንጉሡን እንዲህ አለው፦ “የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ከዚያም ኢሳይያስ ሕዝቅያስን እንዲህ አለው፤ “የሰራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ኢሳይያስም ሕዝቅያስን፦ “የሠራዊትን ጌታ ቃል ስማ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ኢሳ​ይ​ያ​ስም ሕዝ​ቅ​ያ​ስን፥ “የሠ​ራ​ዊት ጌታ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስማ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ኢሳይያስም ሕዝቅያስን፦ የሠራዊትን ጌታ የእግዚአብሔር ቃል ስማ።

Ver Capítulo Cópia de




ኢሳይያስ 39:5
3 Referências Cruzadas  

ኢሳይያስም “በቤተ መንግሥቱ ምን አዩ?” ሲል ጠየቀው። ሕዝቅያስም “ሁሉን ነገር አይተዋል፤ በግምጃ ቤት ካለው ሀብት ሁሉ ለእነርሱ ያላሳየኋቸው ምንም ነገር የለም” አለው።


ሳሙኤልም “ተወው በቃ፤ እግዚአብሔር ትናንትና ማታ የገለጠልኝን እነግርሃለሁ” አለው። ሳኦልም “እሺ ንገረኝ” አለ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios