Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዕብራውያን 11:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 የቀድሞ ሰዎች የተመሰገኑት በእምነት ምክንያት ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 አባቶችም የተመሰከረላቸው በዚሁ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 የቀደሙ አባቶቻችንም የተመሰከረላቸው በዚህ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በዚ​ህም ለሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎች ተመ​ሰ​ከ​ረ​ላ​ቸው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

2 ለሽማግሌዎች የተመሰከረላቸው በዚህ ነውና።

Ver Capítulo Cópia de




ዕብራውያን 11:2
3 Referências Cruzadas  

እግዚአብሔር በቀድሞ ዘመናት በተለያዩ መንገዶች፥ በነቢያት አማካይነት ለአባቶቻችን ብዙ ጊዜ ተናግሮ ነበር፤


እነዚህ ሁሉ ስለ እምነታቸው የተመሰከረላቸው ቢሆኑም የተሰጣቸውን ተስፋ ገና አላገኙም።


አቤል ከቃየል መሥዋዕት የበለጠውን መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ያቀረበው በእምነት ነው፤ እግዚአብሔር የአቤልን መባ በደስታ በተቀበለ ጊዜ አቤል በእምነቱ ጻድቅ መሆኑ ተመሰከረለት፤ አቤል ቢሞትም እንኳ በእምነቱ አማካይነት አሁንም እየተናገረ ነው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios