Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፍጥረት 36:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 የዲሻን ልጆች ዑፅና አራን ናቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 የዲሳን ወንዶች ልጆች፦ ዑፅ እና አራን።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

28 የዲሻን ልጆች ዑፅና አራን ናቸው።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

28 የሪ​ሶን ልጆ​ችም እነ​ዚህ ናቸው፤ ዑሳ፥ አራን።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 የዲሳን ልጆችም እነዚህ ናቸው ዑፅ አራን።

Ver Capítulo Cópia de




ዘፍጥረት 36:28
5 Referências Cruzadas  

የኤጼር ልጆች ቢልሃን፥ ዛዕዋንና፥ ዓቃን ናቸው።


የሖሪው አለቆች የሚከተሉት ናቸው፤ ሎጣን፥ ሾባል፥ ጺባዖን፥ ዐና፥


ዑፅ ተብላ በምትጠራ አገር ኢዮብ የሚባል አንድ ሰው ነበር፤ እርሱም ከክፉ ነገር ሁሉ ርቆ እግዚአብሔርን የሚፈራ፥ ምንም ነውር የሌለበት፥ ቅን ሰው ነበር።


እናንተ በዑፅ ምድር የምትኖሩ የኤዶም ሕዝብ ሆይ ደስ ይበላችሁ ሐሴትም አድርጉ! ይሁን እንጂ የእናንተም ጽዋ ተራውን ጠብቆ በመምጣት ላይ ነው፤ እናንተም ሰክራችሁ ትራቈታላችሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios