Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 28:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 “ስትገባና ስትወጣ የተረገምህ ትሆናለህ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 “ስትገባ ትረገማለህ፤ ስትወጣም ትረገማለህ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 አንተ በመ​ግ​ባ​ት​ህና በመ​ው​ጣ​ት​ህም ርጉም ትሆ​ና​ለህ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 28:19
4 Referências Cruzadas  

በዚያን ጊዜ በየስፍራው ሁሉ ሁከትና ሽብር ስለ ነበር፥ በሰላም ወጥቶ የሚገባ ማንም አልነበረም፤


“ክፉ ነገር በማድረግ እግዚአብሔርን ስለ ተውክ በምታደርገው ነገር ሁሉ ፈጽመህ እስክትጠፋ ድረስ እርግማንን፥ ሁከትንና ውርደትን ያመጣብሃል።


“እግዚአብሔር መግባትህንና መውጣትህን ይባርክልሃል፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios