Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 24:11 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 አንተ ውጪ ቈይ፤ እርሱ ራሱ መያዣውን ያምጣልህ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 አንተ ከውጭ ሆነህ ጠብቅ፤ ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ከቤት ያምጣልህ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 አንተ ግን በውጭ ቁም፤ ያበ​ደ​ር​ኸ​ውም ሰው መያ​ዣ​ውን ወደ ውጭ ያው​ጣ​ልህ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 አንተ በውጭ ቁም ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ያውጣልህ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 24:11
3 Referências Cruzadas  

ሌሊቱን ሙሉ ራቁታቸውን ተኝተው ያድራሉ፤ ብርድ የሚከላከሉበትም ልብስ የላቸውም።


“ለአንድ ሰው አንዳች ነገር በምታበድርበት ጊዜ መያዣ ይሰጥህ ዘንድ ዘለህ ወደ ቤቱ አትግባ።


ድኻ ከሆነ ደግሞ ልብሱን በመያዣነት ይዘህ አትደር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios