Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 11:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 በቤትህ የበር መቃኖችና በቅጽር በሮችህም ሳንቃ ላይ ጻፋቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 በቤትህ መቃኖችና በግቢህ በሮች ላይ ጻፋቸው፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 በቤ​ትህ መቃ​ኖ​ችና በደ​ጃ​ፍ​ህም በሮች ላይ ጻፈው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20-21 እርስዋንም እንዲሰጣቸው እግዚአብሔር ለአባቶቻችሁ በማለላቸው ምድር፥ እንደ ሰማይ ዘመን በምድር ላይ፥ ዘመናችሁ የልጆቻችሁም ዘመን ይረዝም ዘንድ በቤትህ መቃኖችና በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው።

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 11:20
3 Referências Cruzadas  

ሕዝቡም ከደሙ ወስደው የእንስሶቹ ሥጋ የሚበላበትንም እያንዳንዱን ቤት ደጃፍ መቃኑንና ጉበኑን ሁሉ ይቀቡት፤


ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን ትእዛዞች አትርሳ፤


በቤትህ ደጃፍ መቃኖችና በቅጽር በሮችህ ላይ ጻፋቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios