Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዳንኤል 4:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

28 ይህ ሁሉ ነገር በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

28 ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

28 ይህ ሁሉ በንጉሡ በናቡከደነፆር ላይ ደረሰ።

Ver Capítulo Cópia de




ዳንኤል 4:28
5 Referências Cruzadas  

ደጋግ ሰዎች የሚፈልጉትን ያገኛሉ፤ ክፉዎች ግን እጅግ የፈሩት ነገር ይደርስባቸዋል።


ነገር ግን ትዕቢተኛ፥ እልኸኛና ጨካኝ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ክብሩንና ማዕርጉን ተገፎ ከዙፋኑ ወረደ፤


ነገር ግን አገልጋዮቼ በሆኑት በነቢያት አማካይነት ለቀድሞ አባቶቻችሁ ያስተላለፍኩትን ሕግና ትእዛዝ ባለመጠበቃቸው ተቀጥተው የለምን? ስለዚህ በበደላቸው ተጸጸተው ‘የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ባቀደው መሠረት እንደ ሥራችንና እንደ አካሄዳችን በእኛ ላይ ቅጣትን ማምጣቱ ትክክለኛ ነው’ አሉ።”


እግዚአብሔር እንደ ሰው አይዋሽም፤ ሐሳቡንም እንደ ሰው አይለውጥም የሰጠውን ተስፋ ሁሉ ይፈጽማል፤ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያደርጋል።


ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios