Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሐዋርያት ሥራ 16:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 ስለዚህ በሚስያ በኩል አድርገው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 በሚስያም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ከሚ​ስ​ያም ዐል​ፈው ወደ ጢሮ​አዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 በሚያስም አጠገብ አልፈው ወደ ጢሮአዳ ወረዱ።

Ver Capítulo Cópia de




ሐዋርያት ሥራ 16:8
6 Referências Cruzadas  

ከጢሮአዳ በመርከብ ተሳፍረን በቀጥታ ወደ ሳሞትራቄ ሄድን፤ በማግስቱም ወደ ናጱሌ ሄድን።


ወደ ሚስያ ድንበር በደረሱ ጊዜ ወደ ቢታኒያ ለመሄድ አስበው ነበር፤ ነገር ግን የኢየሱስ መንፈስ ወደዚያ እንዲሄዱ አልፈቀደላቸውም።


እነርሱ ቀድመውን ሄደው በጢሮአዳ ቈዩን።


እኛ ግን ከቂጣ በዓል በኋላ ከፊልጵስዩስ በመርከብ ተሳፍረን በአምስት ቀን እነርሱ ወዳሉበት ወደ ጢሮአዳ ደረስንና እዚያ ሰባት ቀን አሳለፍን።


ከዚህ በኋላ የክርስቶስን ወንጌል ለማስተማር ወደ ጢሮአዳ በሄድሁ ጊዜ ጌታ ሰፊ የአገልግሎት በር ከፍቶልኝ ነበር፤


ስትመጣ በጢሮአዳ በካርፑስ ዘንድ የተውኩትን ካባ ይዘህልኝ ና፤ መጻሕፍቱንም ይልቁንም የብራና መጻሕፍቱን አምጣልኝ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios