Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሐዋርያት ሥራ 15:34 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

34 [ሲላስ ግን እዚያው መቅረት ፈለገ።]

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

34 ሲላስ ግን እዚያው ለመቅረት ወሰነ።]

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

34 ሲላስ ግን በዚያ ይኖር ዘንድ ፈቀደ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

34 ሲላስ ግን በዚያ ሊቈይ ወደደ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

34 ሲላስ ግን በዚያ ይኖር ዘንድ ፈቀደ።

Ver Capítulo Cópia de




ሐዋርያት ሥራ 15:34
5 Referências Cruzadas  

ከዚህ በኋላ በርናባስ ሳውልን ለመፈለግ ወደ ጠርሴስ ሄደ።


ይሁዳና ሲላስ ጥቂት ቀኖች እዚያ ከቈዩ በኋላ ከአማኞች ወንድሞች ጋር ተሰነባብተው ወደ ላኩአቸው ተመልሰው ሄዱ።


ጳውሎስና በርናባስም ከሌሎች ከብዙ አማኞች ጋር ሆነው የጌታን ቃል እያስተማሩና እየሰበኩ ጥቂት ቀኖች በአንጾኪያ ቈዩ።


አጵሎስ ወደ አካይያ ለመሄድ ባሰበ ጊዜ ወንድሞች አሳቡን ደገፉ፤ በአካይያ ያሉ ወንድሞች በመልካም ሁኔታ እንዲቀበሉትም ደብዳቤ ጻፉለት። እዚያም በደረሰ ጊዜ በእግዚአብሔር ጸጋ አማኞች ለመሆን የበቁትን በጣም ረዳቸው።


ወንድማችን አጵሎስ ከሌሎች ወንድሞች ጋር እናንተን እንዲጐበኛችሁ በጥብቅ ለምኜው ነበር፤ ነገር ግን እርሱ አሁን ወደ እናንተ ለመምጣት አልፈቀደም፤ ሲመቸው ግን ይመጣል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios