Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ሳሙኤል 1:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ኰርማውንም ካረዱ በኋላ ሕፃኑን ወደ ዔሊ አቀረቡት፤

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት አቀ​ረ​ቡት ፤ አባ​ቱም በየ​ዓ​መቱ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሠ​ዋ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ሠዋ። ሕፃ​ኑ​ንም አቀ​ረ​በው፤ ወይ​ፈ​ኑ​ንም አረደ፤ እና​ቱም ሐና ሕፃ​ኑን ወደ ዔሊ አገ​ባ​ችው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ወይፈኑንም አረዱ፥ ሕፃኑንም ወደ ዔሊ አመጡት።

Ver Capítulo Cópia de




1 ሳሙኤል 1:25
3 Referências Cruzadas  

ያ ሰው ወይፈኑን በእግዚአብሔር ፊት ይረደው፤ ትውልዳቸው ከአሮን ወገን የሆነ ካህናት ደሙን ወደ እግዚአብሔር ያቅርቡት፤ በድንኳኑ በር መግቢያ በኩል በሚገኘው መሠዊያ ጐኖች ሁሉ ላይ ይርጩት።


በሕግ መሠረት፥ የመንጻት ሥርዓት የሚፈጸምበት ጊዜ ደረሰ፤ ስለዚህ ማርያምና ዮሴፍ ሕፃኑን በጌታ ፊት ለማቅረብ ወደ ኢየሩሳሌም ይዘውት ሄዱ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios