መዝሙር 91:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 በዐይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ቅጣት ታያለህ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በዐይንህ ብቻ ትመለከታለህ፤ የክፉዎችንም መቀጣት ታያለህ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ክፉዎች ሲቀጡ በዐይንህ ታያለህ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 አቤቱ፥ አንተ ግን ለዘለዓለም ልዑል ነህ፤ Ver Capítulo |