Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 90:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 እኛ በቁጣህ አልቀናልና፥ በመዓትህም ደንግጠናልና።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 በቍጣህ አልቀናልና፤ በመዓትህም ደንግጠናል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 እኛ በቊጣህ ጠፍተናል፤ በመዓትህም ደንግጠናል።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 በአ​ጠ​ገ​ብህ ሺህ፥ በቀ​ኝ​ህም ዐሥር ሺህ ይወ​ድ​ቃሉ፤ ወደ አንተ ግን አይ​ቀ​ር​ቡም።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 90:7
13 Referências Cruzadas  

መቅሠፍትህን ከእኔ አርቅ፥ ከእጅህ ብርታት የተነሣ አልቄአለሁና።


ስለ አፋቸው ኃጢአት ስለ ከንፈራቸውም ቃል፥ መርገምንና ሐሰትን ስለሚናገሩ፥ በትዕቢታቸው ይጠመዱ።


ቀኖቻቸውም በከንቱ አለቁ፥ ዓመቶቻቸውም በሽብር።


የቁጣህን ጽናት ማን ያውቃል? የቁጣህንስ ግርማ ማን ያውቃል?


ዘመናችን ሁሉ አልፎአልና፥ እኛም በመዓትህ አልቀናልና፥ ዘመኖቻችንንም እንደ ትንፋሽ ይሆናሉ።


ንጋትም በሆነ ጊዜ ጌታ በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠፈር ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠፈር አወከ።


በቁጣ ምድርን ረገጥሃት፥ አሕዛብን በንዴት አሄድሃቸው።


አርባ ዓመትስ የተቆጣባቸው እነማን ነበሩ? ሬሳቸው በምድረ በዳ የወደቀ፥ ኃጢአትን ያደረጉት እነርሱ አይደሉምን?


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios