Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 78:60 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

60 የሴሎምን ማደሪያ ተዋት በሰዎች መካከል ያደረባትን ድንኳኑን፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

60 በሰዎች መካከል ያቆማትን ድንኳን፣ የሴሎን ማደሪያ ተዋት።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

60 በሴሎ በሰዎች መካከል ይኖርባት የነበረችውን ድንኳኑን ተዋት።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 78:60
5 Referências Cruzadas  

የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በሴሎ ተሰበሰቡ፥ በዚያም የመገናኛውን ድንኳን ተከሉ፤ እነርሱም የምድሪቱ ገዢዎች ሆኑ።


ያም ሰው በየዓመቱ ለሠራዊት ጌታ ለመስገድና መሥዋዕት ለመሠዋት ከሚኖርበት ከተማ ወደ ሴሎ ይወጣ ነበር። በዚያም ሁለቱ የዔሊ ልጆች ሖፍኒና ፊንሐስ የጌታ ካህናት ነበሩ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios