Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 78:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 ቀን በደመና መራቸው፥ ሌሊቱንም ሁሉ በእሳት ብርሃን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 ቀን በደመና መራቸው፤ ሌሊቱንም ሁሉ በእሳት ብርሃን።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 ቀን በደመና፥ ሌሊት በእሳት ብርሃን መራቸው።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 78:14
8 Referências Cruzadas  

በሚሄዱበትን መንገድ ልታበራላቸው ቀን በደመና ዓምድ፥ ሌሊት ደግሞ በእሳት ዓምድ መራሃቸው።


አንተ ግን ከርኅራኄህ ብዛት በምድረ በዳ አልተውካቸውም፤ በመንገድ እንዲመራቸው የደመና ዓምድ በቀን፥ የሚሄዱበትንም መንገድ እንዲያበራላቸው የእሳት ዓምድ በሌሊት ከእነርሱ አልተለየም።


ደመናን ለመሸፈኛ ዘረጋባቸው፥ እሳትንም በሌሊት እንዲያበራላቸው።


ንጋትም በሆነ ጊዜ ጌታ በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠፈር ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠፈር አወከ።


ሁልጊዜ በማደርያው ላይ እንዲሁ ነበረ፤ በቀን ደመና በሌሊትም የእሳት አምሳል ይሸፍነው ነበር።


ከምድረ በዳው አንሥቶ እዚህ እስከምትደርሱ ድረስ፥ ለእናንተ ያደረገላችሁን፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios