Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 72:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 የእሴይ ልጅ የዳዊት ጸሎቶች ተፈጸሙ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 የእሴይ ልጅ የዳዊት ጸሎት እዚህ ላይ ተፈጸመ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የእሴይ ልጅ የዳዊት ጸሎት እዚህ ላይ ተፈጸመ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ከእ​ን​ቅ​ልፍ እን​ደ​ሚ​ነቃ፥ አቤቱ፥ በከ​ተ​ማህ ምል​ክ​ታ​ቸ​ውን ታስ​ነ​ው​ራ​ለህ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 72:20
4 Referências Cruzadas  

የዳዊት የመጨረሻ ቃሉ ይህ ነው። ከፍ ከፍ የተደረገው፥ በያዕቆብ አምላክ የተቀባው፥ የእስራኤል ተወዳጁ ዘማሪ የሆነው፥ የእሴይ ልጅ የዳዊት የትንቢት ቃል ይህ ነው፤


በስንዴ ፋንታ አሜከላ፥ በገብስም ፋንታ ኩርንችት ይውጣብኝ።” የኢዮብ ቃል ተፈጸመ።


አንተም እንዲህ በል፦ ‘እኔ ከማመጣባት ክፉ ነገር የተነሣ እንዲሁ ባቢሎን ትሰጥማለች አትነሣምም።’ ” የኤርምያስ ቃላት እስከዚህ ድረስ ነው።


እየባረካቸውም ከእነርሱ ተለየ፤ ወደ ሰማይም ዐረገ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios