መዝሙር 68:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 በምሥራቅ በኩል በሰማየ ሰማያት ላይ ተቀምጦ ለሚጓዘው የኃይል ቃል የሆነ ቃሉን፥ እነሆ፥ ይሰጣል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 ግርማው በእስራኤል ላይ፣ ኀይሉም ከደመናት በላይ ነው፣ እግዚአብሔርን ብርታት የአንተ ነው በሉት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 ግርማው በእስራኤል ላይ፥ ኀይሉም በሰማይ ላይ ስለ ሆነ የአምላክን ኀይል ዐውጁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 ሰማይና ምድር፥ ባሕርም፥ በእርስዋም የሚንቀሳቀሱ ሁሉ ያመሰግኑታል። Ver Capítulo |