Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 33:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤቱ፥ ቸርነትህ በላያችን ትሁን፥ በአንተ እንደ ታመንን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 እግዚአብሔር ሆይ፤ ተስፋ ባደረግንህ፣ በእኛ ላይ ምሕረትህ ትሁን።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 እግዚአብሔር ሆይ! ተስፋችንን በአንተ እንዳደረግን ዘላቂ ፍቅርህ በእኛ ላይ ይሁን።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 የባ​ሪ​ያ​ዎ​ቹን ነፍስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቤ​ዣል፥ በእ​ር​ሱም የሚ​ያ​ምኑ ሁሉ አይ​ጸ​ጸ​ቱም።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 33:22
7 Referências Cruzadas  

ለባርያህ የሰጠኸውን የተስፋ ቃልህን አስብ።


ምሕረትህ ለመጽናናቴ ትሁነኝ፥ እንደ ቃልህም ለባርያህ ይሁነው።


ጠላቴ፦ “አሸነፍሁት እንዳይል”፥ የሚያስጨንቁኝም እኔ ብናወጥ ደስ እንዳይላቸው።


በኃጢአተኛ ብዙ መቅሠፍት አለበት፥ በጌታ የሚታመነውን ግን ምሕረት ይከብበዋል።


አቤቱ ጌታ ሆይ፥ ማረን፤ አንተን እንጠባበቃለን፤ በየእለቱ ክንዳችን፥ በመከራም ጊዜ መድኅኒት ሁነን።


በዚያን ጊዜ ዐይኖቻቸውን ዳሰሰና “እንደ እምነታችሁ ይሁንላችሁ” አላቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios