Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 25:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 25:22
5 Referências Cruzadas  

ለኢየሩሳሌም ሰላምን ለምኑ፥ አንተንም ለሚወድዱ መረጋጋት ይሁን።


እርሱም እስራኤልን ከበደሉ ሁሉ ያድነዋል።


ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? ጌታ የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።


በጭንቃቸው ሁሉ እርሱ ተጨነቀ፥ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ተቤዣቸው፥ በቀደመውም ዘመን ሁሉ አንሥቶ ተሸከማቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios