Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 21:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 አቤቱ፥ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል፥ በማዳንህም እንዴት አብዝቶ ሐሤትን ያደርጋል!

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 የልቡን መሻት ሰጠኸው፤ የከንፈሮቹንም ልመና አልከለከልኸውም። ሴላ

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 የልቡን ምኞት ሰጥተኸዋል፤ የለመነህንም አልከለከልከውም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 አም​ላኬ፥ በቀን ወደ አንተ እጮ​ኻ​ለሁ፥ አል​ሰ​ማ​ኸ​ኝም። በሌ​ሊ​ትም በፊ​ትህ አላ​ሰ​ብ​ከ​ኝም።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 21:2
7 Referências Cruzadas  

በጌታ ደስ ይበልህ፥ የልብህንም መሻት ይሰጥሃል።


እንደ ጐሽ አጠነከርከኝ፥ በአዲስ ዘይትም ቀባኸኝ።


ለዚህም ነው፥ እነርሱን ሊያማልድ ዘወትር ይኖራልና፥ በእርሱ አማካይነት ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ሁሉ ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።


ሐናም እንዲህ ብላ ጸለየች፦ “ልቤ በጌታ ደስ ይለዋል፥ ቀንዴም በጌታ ከፍ ከፍ ብሏል፤ በማዳንህ ደስ ብሎኛልና፥ አፌ በጠላቶቼ ላይ ተከፈተ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios