Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 149:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 በአሕዛብ ላይ በቀልን፥ በሰዎችም መካከል ቅጣትን ያደርጉ ዘንድ፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 በዚህ ሕዝቦችን ይበቀላሉ፤ ሰዎችንም ይቀጣሉ፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 እንደዚህ ቢያደርጉ መንግሥታትን ለማሸነፍ፥ አሕዛብንም ለመቅጣት፥

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 በአ​ሕ​ዛብ ላይ በቀ​ልን ያደ​ርግ ዘንድ፥ ሕዝ​ቡ​ንም ይዘ​ል​ፋ​ቸው ዘንድ፤

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 149:7
12 Referências Cruzadas  

በማይታዘዙ አሕዛብ ላይ በቁጣና በመዓት እበቀላለሁ።


ከዚህም በኋላ ኢያሱ መትቶ ገደላቸው፥ በአምስትም ዛፎች ላይ ሰቀላቸው፤ እስከ ማታም ድረስ በዛፎቹ ተሰቅለው ቈዩ።


የጌታ መልአክ፦ ሜሮዝን እርገሙ፥ ጌታን በኃያላን መካከል ለመርዳት፥ ጌታን ለመርዳት አልመጡምና የተቀመጡባትን ሰዎች ፈጽማችሁ እርገሙ አለ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios