Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 124:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ለጥርሳቸው ንክሻ ያላደረገን ጌታ ይመስገን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 በጥርሳቸው ከመዘንጠል የጠበቀን፣ እግዚአብሔር ይባረክ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ጠላቶቻችን እንዲደመስሱን ያላደረገ እግዚአብሔር ይመስገን።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 124:6
7 Referências Cruzadas  

ገፈተሩኝ፥ ለመውደቅም ተንገዳገድሁ፥ ጌታ ግን አገዘኝ።


ከሚያስጨንቁኝ ከኃጢአተኞች፥ ነፍሴንም ከሚከብቡአት ከጠላቶቼ።


አሁንስ ከጌታ ርቄ በባዕድ አገር እንድገደል አታድርግ፤ አሁንም በተራራው ላይ ቆቅን እንደሚሻ ሰው ይህን ያህል የእስራኤል ንጉሥ እኔን ስለምን ያሳድዳል?”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios