Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:93 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

93 በእርሱ ሕያው አድርገኸኛልና ፍርድህን ለዘለዓለም አልረሳም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

93 በርሱ ሕያው አድርገኸኛልና፣ ትእዛዝህን ከቶ አልረሳም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

93 በሕግህ አማካይነት በሕይወት እንድኖር ጠብቀኸኛልና ሕግህን ከቶ አልረሳም።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:93
5 Referências Cruzadas  

በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


ቃልህ ሕያው አድርጎኛልና ይህች በመከራዬ ደስ አሰኘችኝ።


ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ነው፤ ሥጋስ ምንም አይጠቅምም፤ እኔ የነገርኋችሁ ቃል መንፈስ ነው፤ ሕይወትም ነው።


ዳግመኛ የተወለዳችሁት በሕያውና ጸንቶ በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል አማካይነት ከማይጠፋ ዘር እንጂ፤ ከሚጠፋ ዘር አይደለም።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios