Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:92 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

92 ሕግህ ተድላዬ ባይሆን፥ ቀድሞ በጉስቁልናዬ በጠፋሁ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

92 ሕግህ ደስታዬ ባይሆን ኖሮ፣ በመከራዬ ወቅት በጠፋሁ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

92 ሕግህ የደስታዬ ምንጭ ባይሆን ኖሮ ከሥቃዬ የተነሣ በሞትኩ ነበር።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:92
9 Referências Cruzadas  

መከራና ችግር አገኙኝ፥ ትእዛዛትህ ግን ተድላዬ ናቸው።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


ቃልህ ሕያው አድርጎኛልና ይህች በመከራዬ ደስ አሰኘችኝ።


ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።


የጌታን ቸርነት በሕያዋን ምድር እንደማይ አምናለሁ።


በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ነገሮች ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios