Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:77 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

77 ሕግህ ተድላዬ ናትና ቸርነትህ ትምጣልኝ፥ በሕይወትም ልኑር።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

77 ሕግህ ደስታዬ ነውና፣ በሕይወት እኖር ዘንድ ቸርነትህ ትምጣልኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

77 በሕግህ ደስ ስለሚለኝ ሕያው ሆኜ ለመኖር እችል ዘንድ ርኅራኄ አድርግልኝ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:77
11 Referências Cruzadas  

ነገር ግን በጌታ ሕግ ደስ የሚለው፥ ሕጉንም በቀንና በሌሊት የሚያስብ።


በድንጋጌዎችህ ደስ ይለኛል፥ ቃልህንም አልረሳም።


ለአገስልጋይህ መልካም አድርግለት፤ ሕያው እንድሆን፥ ቃልህንም እንድጠብቅ።


አቤቱ፥ ማዳንህን ናፈቅሁ፥ ሕግህም ተድላዬ ነው።


ሕግህም ተድላዬ ነው፥ ደንቦችህም አማካሪዎቼ ናቸው።


አቤቱ፥ እንደ ቃልህ፥ ምሕረትህና መድኃኒትህ ይምጡልኝ።


እጅግም በወደድኋቸው በትእዛዛትህ ደስ ይለኛል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios