Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:65 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

65 አቤቱ፥ እንደ ቃልህ ለባርያህ መልካም አደረግህ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

65 እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ ቃልህ፣ ለአገልጋይህ በጎ ውለሃል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

65 እግዚአብሔር ሆይ! የተስፋ ቃልህን ጠብቀሃል፤ ለእኔም ለአገልጋይህ ቸር ሆነሃል።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:65
8 Referências Cruzadas  

ሁሉ ከአንተ ዘንድ ነውና ከእጅህም የተቀበልነውን ሰጥተንሃልና ይህን ያህል በፈቃደኝነት ልናቀርብልህ የምንችል እኔ ማን ነኝ? ሕዝቤስ ማን ነው?


ነፍሴ ሆይ፥ ወደ ዕረፍትሽ ተመለሺ፥ ጌታ መልካም አድርጎልሻልና፥


ለአገስልጋይህ መልካም አድርግለት፤ ሕያው እንድሆን፥ ቃልህንም እንድጠብቅ።


እኔ ግን በቸርነትህ ታመንሁ፥ ልቤም በማዳንህ ደስ ይለዋል። ለረዳኝን ጌታ እዘምራለሁ፥ መልካምን አድርጎልኛልና።


እጆቼን ለጦርነት ያሠለጥናል፥ በክንዴም የናስ ቀስት እገትራለሁ።


ጌታ ሰማ ማረኝም፥ ጌታ ረዳቴ ሆነኝ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios