Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ትእዛዞችህንም ሁሉ ስመለከት በዚያን ጊዜ አላፍርምና።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 ወደ ትእዛዞችህ ስመለከት፣ በዚያ ጊዜ አላፍርም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ትእዛዞችህን ሁሉ በጥንቃቄ ከአስተዋልኩ ኀፍረት ከቶ አይደርስብኝም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 ሰላ​ምን ከሚ​ጠሉ ጋር ነፍሴ ብዙ ጊዜ ታገ​ሠች።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:6
10 Referências Cruzadas  

የዚያን ጊዜ ሁሉን በሚችል አምላክ ደስ ይልሃል፥ ፊትህንም ወደ እግዚአብሔር ታነሣለህ።


እንደ ቃልህ ደግፈኝ፥ ሕያውም እሆናለሁ፥ ከተስፋዬም አልፈር።


ስለዚህ ወደ ትእዛዝህ ሁሉ አቀናሁ፥ የዓመፅንም መንገድ ሁሉ ጠላሁ።


አቤቱ፥ ሕግህን ተጠጋሁ፥ አታሳፍረኝ።


እንዳላፍር ልቤ በሥርዓትህ የቀና ይሁን።


እኔ ያዘዝኋችሁን ሁሉ ብታደርጉ እናንተ ወዳጆቼ ናችሁ።


ምክንያቱም ሕግን ሁሉ ብትፈጽሙ ነገር ግን በአንዱ ብትሰናከሉ፥ ሁሉን እንደ ተላለፋችሁ ይቈጠራል።


ልጆች ሆይ፥ እርሱ በሚገለጥበት ጊዜ ድፍረት እንዲኖረን፥ በሚመጣበትም ጊዜ በፊቱ እንዳናፍር በእርሱ ኑሩ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios