Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:54 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

54 በእንግድነቴ አገር ሥርዓትህ መዝሙር ሆነችኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

54 በእንግድነቴ አገር፣ ሥርዐትህ መዝሙሬ ናት።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

54 በምኖርበት ቦታ ሁሉ ሕጎችህ የመዝሙሬ አዝማቾች ናቸው።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:54
4 Referências Cruzadas  

ያዕቆብም ለፈርዖን አለው፦ “የእንግድነቴ ዘመን መቶ ሠላሳ ዓመት ነው፥ የሕይወቴ ዘመኖች ጥቂትም ክፋም ሆኑብኝ፥ አባቶቼ በእንግድነት የተቀመጡበትንም ዘመን አያህሉም።”


አቤቱ፥ ለምን ርቀህ ቆምህ? በመከራም ጊዜ ለምን ትሰወራለህ?


የይዝራኤላዊው የኤታን ትምህርት።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios